
የአማርኛ እና የትግርኛ ታሪክ ክፍለ ጊዜ--Amharic and Tigrigna Story Times at the Family First Community Center
Tuesday, October 6, 2026 · 6:00 PM PDT · King County Library System - Fairwood · Renton, WA
Get more events like this
Free daily picks for live events around Renton. No account needed.
Unsubscribe any time.
About this event
Held at the Family First Community Center 16200 116th Avenue SE Renton, WA 98058. የአማርኛ እና የትግርኛ ታሪክ ክፍለ ጊዜ በሁሉም እድሜ ክልል የሚገኙ ህፃናት ከወላጅ/ ከእንክብካቤ ሰጪ ጋር። ልጅዎን በአማርኛና በትግርኛ የማንበብ ችሎታን በሚያዳብሩ ታሪኮች፣ ሙዚቃዎች፣ እንቅስቃሴዎች እና ዜማዎች ያስደሰቱ። ማክሰኞ ጥቅምት 6 - ህዳር 17 ከ6 ሰዓት ጀምሮ Family First Community Center 16200 116th Avenue SE Renton, WA 98058 ለ Family First ማእከል አዲስ ከሆኑ? የአንድ ጊዜ ነፃ የምዝገባ ሂደት ለማጠናቀቅ 15 ደቂቃዎችን ይውሰዱ። ክፍለ ጊዜ ዛንታት ትግርኛን ኣምሓርኛን ኣብ ኩሉ ዕድመ ዝርከቡ ህፃናት ምስ ወለዲ/ኣለይቲ። ደቅኹም ብቋንቋታት ትግርኛን ኣምሓርኛን ክእለታት ምዝራብ፣ ምንባብን ምጽሓፍን ብዘማዕብሉ ዛንታታት፡ ሙዚቃ፡ ምንቅስቓስን ቅኒታትን የስተማቕሩ። ሰሉስ ካብ 6 ጥቅምቲ ክሳብ 17 ሕዳር ካብ ስዓት 6 ናይ ምሸት ጀሚሩ ናብ ማእከል Family First ሓድሽ እንተኾይኖም? ናይ ሓደ ግዜን ነጻ መስርሕ ምዝገባ ንምዝዛም 15 ደቓይቕ ይውሰዱ። Amharic and Tigrigna Story Times Family First Community Center 16200 116th Avenue SE Renton, WA 98058 Tuesdays, 6pm All ages with adult. Enjoy stories, music, movement and rhymes! Help develop your child’s early literacy skills in Amharic and Tigrigna. New to the Family First Community Center? Arrive 15 minutes early to fill out a free, registration form.